Friday, May 9, 2014

ጋዜጠኛ አበበ ገላው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በካሊፎርኒያ

ጋዜጠኛ አበበ ገላው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በካሊፎርኒያ ክፍለ-ግዛት ንግግር በሚያደረጉበት ጊዜ 'ነጻነት ለኢትዮጵያ' በሚል መፈክር ንግግራቸውን አቋርጧቸዋል:: ኦባማም 'ከአንተ ጋር እስማማለሁ.. ነገር ግን አሁን ንግግሬን ልጨረስ ስለሆነ በኋላ እናውራ" በለው መልሰውለታል | During a speech at a Democratic National Committee event in California, Obama was interrupted by Abebe Gellaw yelling, "Freedom for Ethiopia!" Obama attempted to continue with his prepared remarks, but soon relented, responding "I agree with you, but why don't we talk about it later because I'm just about to finish!".

No comments:

Post a Comment